በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮና ወረርሽኝ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃንን ህልውና ስጋት ላይ ጥሏል


የኮሮና ወረርሽኝ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃንን ህልውና ስጋት ላይ ጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:04 0:00

የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ከጤና ባሻገር የተለያዩ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ደህንነት ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን በወረርሽኙ ምክንያት ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ መግባቻቸውንና ከመንግስትና ሌሎች ረጂ ድርጅቶች ፈጣን ርዳታ የማያገኙ ከሆነ የተቋማቱ ህልውና ስጋት ላይ እንደሚወድቅ አስታውቀዋል። በዚህም ምክንያት ተቋማቱ ጥምረት ፈጥረው ኢንዱስትሪውን የማዳን ጥያቄ ለጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮና ለሚመለከተው አካል አቅርበዋል።

XS
SM
MD
LG