በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤንሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት የተገደሉ የቀብር ሥርዓት ተፈፀመ


ቤንሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት የተገደሉ የቀብር ሥርዓት ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

ከአራት ቀን በፊት ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ጉባ ወረዳ በአንዳንድ ቀበሌዎች የተፈፀመው ጥቃት በቁጥጥር ሥር መዋሉን የጉባ ወረዳ ኮሙዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቡድን መሪ አስታውቋል።የቡድን መሪው ዛሬ ለቪኦኤ እንደተናገሩት በወረዳው ዛሬ ወደ ነበረበት ሠላማዊ እንቅስቃሴ ተመልሷል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG