በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ70 በመቶ በላይ የሚሆኑት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ከአዲስ አበባ ናቸው- የጤና ሚኒስተር


ከ70 በመቶ በላይ የሚሆኑት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ከአዲስ አበባ ናቸው- የጤና ሚኒስተር
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

የጤና ሚኒስተር የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ ር ተገኔ ረጋሳ  የኮቪድ19 ስርጭት በአዲስ አበባ ብቻ 70.5 ደርሷል ሲሉ ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቀዋል፡፡በአጠቃላይ እያጨመረ ስላለው የኮቪድ 19 ስርጭት እና የመከላከል ሁኔታ ኤደን ገረመው አነጋግራቸዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG