በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አበባ ከ65,000 በላይ መምህራን የሚሳተፉበት የክረምት ጥናት መርሃግብር ተጀመረ


በአዲስ አበባ ከ65,000 በላይ መምህራን የሚሳተፉበት የክረምት ጥናት መርሃግብር ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00

የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በኮቪድ 19 ሳቢያ ትምህርት አቋርጠው የተቀመጡ የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን ለማገዝ 65,000 የሚሆኑ በጎፍቃድኛ መምህራንን አስተባብሮ 'ት/ቤቴ በቤቴ' የሚል የክረምት የጥናት መርሃግብር መጀመሩን አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG