በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በቀጣይ ዓመት ተመራቂ እና ክ4ኛ ዓመት በላይ ያሉ ተማሪዎች ቀድመው ወደ ትምህርት ይመለሳሉ" ደቻሳ ጉርሙ


"በቀጣይ ዓመት ተመራቂ እና ክ4ኛ ዓመት በላይ ያሉ ተማሪዎች ቀድመው ወደ ትምህርት ይመለሳሉ" ደቻሳ ጉርሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር ከጤና ሚኒስተር በሚወጣው መረጃን መሰረት በማድረግ ተማሪዎች በሁለት ዙር ወደ ዩኒቨርስቲዎች የመለሳሉ ብሏል፡፡ በቅድሚያ የሚገቡትም ተመራቂ እና ከ4ኛ ዓመት በላይ ያሉ ተማሪዎች ናቸው፡፡

XS
SM
MD
LG