በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የድንገተኛ አደጋዎች ቅድመ ማስጠንቀቂያ አገልግሎት ሊጀመር ነው


በኢትዮጵያ የድንገተኛ አደጋዎች ቅድመ ማስጠንቀቂያ አገልግሎት ሊጀመር ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

የኢትዮጵያ የሰላም በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ በሆነ መልኩ ሊከሰቱ የሚችሉ አደጋዎችን ቀድሞ ለኅብረተሰቡ ለማሳወቅ የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ዝርጋታ እየጨረስኩ ነው ሲል አስታውቋል፡፡ ማስጠንቀቂያ ሲኖር በስልክ እንድሚላክ ተገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG