በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሔር ገብረ ለሃርማን ጄምነር ሽልማት እጩ ሆነ


ኢትዮጵያዊው ገብረእግዚአብሔር ገብረ ለሃርማን ጄምነር ሽልማት እጩ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:32 0:00

በ1977 ድርቅ ወላጆቹን ያጣው ገ/እግዚአብሔር ገብረ በመቀሌ ኤስ.ኦ.ኤስ የሕጻናት መንደር ውስጥ ነው ያደገው፡፡ የሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ሲሆን የኢትዮጵያ ህጻናት እንዲማሩ ለሚያደርገው አበርክቶት ለሽልማት እጩ ሆኗል፡፡ ቆይታውን ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG