በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በፎቶግራፎቿ ለብዙዎች ድምጽ መሆን የቻለች ወጣት ማርታ ታደሰ


በፎቶግራፎቿ ለብዙዎች ድምጽ መሆን የቻለች ወጣት ማርታ ታደሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:17 0:00

ፎቶግራፎቿ በማኅበረሰቡ ውስጥ ስሜትን የሚያጭሩ እና ለውይይት የሚጋብዙ ናቸው፡፡ በተለይም በእናቶች ጤና እና በሴቶች መብት ዙሪያ ያቀረበቻቸው የፎቶግራፍ ስብስቦች ተወዳጅነት አትርፈውላታል፡፡ በ2011 ዓ.ም የምስራቅ አፍሪካ የፎቶግራፍ ሽልማት ተቀብላለች፡፡ ከኤደን ገረመው ከማርታ ታደሰ ጋር የነበራት ቆይታ ባጭሩ እንዲህ ይሰማል፡

XS
SM
MD
LG