በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባለፉት ሶስት ዓመታት 4.5 ሚሊየን ህጻናት ለኩፍኝ ተጋልጠዋል ብለን እንገምታለን- ዶ/ር መሰረት ዘላለም


ባለፉት ሶስት ዓመታት 4.5 ሚሊየን ህጻናት ለኩፍኝ ተጋልጠዋል ብለን እንገምታለን- ዶ/ር መሰረት ዘላለም
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

የኢትዮጵያ የጤና ሚኒስተር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከሰሞኑ ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ባለፉት አራት ወራት በኢትዮጵያ ሁሉም ክልሎች የኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ መገኘቱን አስታውቀዋል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያ ቤቱ የእናቶች እና ሕጻናት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር መሰረት ዘላለምን አነጋገራለች፡፡

XS
SM
MD
LG