በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ የሙከራ መርሃግብር መጀመሩን የሰላም ሚኒስተር ይፋ አደረገ


የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ የሙከራ መርሃግብር መጀመሩን የሰላም ሚኒስተር ይፋ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

የሰላም ሚኒስተር የብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ መርሃግብር በመላው ሃገሪቱ በተግባር ላይ ከማዋሉ በፊት ለስምንት ወራት የሚቆይ የሙከራ እና የስልጠና ፕሮግራም መጀመሩን ከሳምንታት በፊት ይፋ አድርጓል፡፡ ኤደን ገረመው በሚኒስተር መስሪያቤቱ አማካሪ የሆኑትን አቶ ሚናስ ፍስሃን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች፡፡

XS
SM
MD
LG