በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ከህግ ማስከበር ውጭ ምንም አማራጭ የለንም!" ጠቅላይ አቃቢ ህግ አዳነች አቤቤ


የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ አዳነች አቤቤ
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ አዳነች አቤቤ

መንግስት ቀደም ባሉት ጊዜያት ዲሞክራሲን ለማስለመድ ያሳይ የነበረው ታጋሽነት አሁን ሀገሪቱ ላለችበት ውጥረት ተጨማሪ አሉታዊ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ አዳነች አቤቤ ተናገሩ።ጠቅላይ ዐቃቢ ህግ አዳነች በአሁኑ ሰዓት "ከህግ ማስከበር ውጭ ምንም አማራጭ የለንም!" ብለዋል።

በድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ተሳትፎ እና ከግድያው በኃላ ከተፈጠሩ ክስተቶች ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች የተፋጠነ ፍትህ እንዲያገኙ ተቋማቸው እየሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።አቶ ጃዋር መሀመድ፣ አቶ በቀለ ገርባን እና አቶ እስክንድር ነጋን ለመክሰስ የሚያበቃ በቂ ማስረጃ መገኘቱንም አውስተዋል።

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተለይ ከቪኦኤ ጋር ያደረጉት ቃለምልልስ ሙሉ ቅጂ በመቀጠል ይሰማል።

“ከህግ ማስከበር ውጭ ምንም አማራጭ የለንም !” ጠ/ዐ/ህ አዳነች አቤቤ
please wait

No media source currently available

0:00 0:25:09 0:00


XS
SM
MD
LG