ድህረ-ገፆች ላልተገባ ጥቅም በሚውሉበት ጊዜ መንግስታት ምን አይነት እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል?
የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳን ሞት ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት በሀገሪቱ ሙሉ ለሙሉ ያቇረጠውን የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲመልስ የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ጥያቄ አቅበዋል። መንግስት በበኩሉ፣ አገልግሎቱን ያቋረጠው የጥላቻ፣ የሁከትና የግድያ ቅስቀሳ መጠቀሚያ ስለሆነ ነው ብሏል። በአሁኑ ጊዜ በድህረ-ገፆች የሚወጡ መረጃዎች ምን ይመስላሉ፣ ድህረ-ገፆች ላልተገባ ጥቅም በሚውሉበት ጊዜስ መንግስታት ምን አይነት እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል?ተከታዩ ዘገባ ይዳስሰዋል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 16, 2021
የኮቪድ-19 ምርመራ በትግራይ ክልል
-
ኤፕሪል 16, 2021
ስለምዕራብ ወለጋ ዞኖች የምርጫ ጉዳይ
-
ኤፕሪል 16, 2021
አሜሪካ ራሽያ ላይ ጠንካራ ማዕቀብ ጣለች
-
ኤፕሪል 16, 2021
የምዕራብ ወለጋ ተፈናቃዮች በአማራ ክልል
-
ኤፕሪል 16, 2021
የአጣዬ አለመረጋጋት ዛሬም ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 16, 2021
ከአስቸጋሪው የየመን ስደት 160 ኢትዮጵያውያን ቢመለሱም በሺዎች የሚቆጠሩ ይቀራሉ