ድህረ-ገፆች ላልተገባ ጥቅም በሚውሉበት ጊዜ መንግስታት ምን አይነት እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል?
የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳን ሞት ተከትሎ የኢትዮጵያ መንግስት በሀገሪቱ ሙሉ ለሙሉ ያቇረጠውን የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲመልስ የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ጥያቄ አቅበዋል። መንግስት በበኩሉ፣ አገልግሎቱን ያቋረጠው የጥላቻ፣ የሁከትና የግድያ ቅስቀሳ መጠቀሚያ ስለሆነ ነው ብሏል። በአሁኑ ጊዜ በድህረ-ገፆች የሚወጡ መረጃዎች ምን ይመስላሉ፣ ድህረ-ገፆች ላልተገባ ጥቅም በሚውሉበት ጊዜስ መንግስታት ምን አይነት እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል?ተከታዩ ዘገባ ይዳስሰዋል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 20, 2024
የኮረም ከተማ አስተዳደር እና የትግራይ ክልል በወታደራዊ ትንኮሳ ተካሰሱ