"ከፍተኛ ግጭት በነበረባቸው ከተሞች ላይ የምንወስደውን የኮቪድ 19 የናሙና ምርመራ ቁጥር ልንጨምር ነው" ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ
ከሃጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት በኋላ በነበረው ከፍተኛ የሆን ግጭት እና የተቃውሞ ስልፍ ሳቢያ በመጪዎቹ ሳምንታት ውስጥ የኮቪድ 19 ተጠቂዎች ቁጥር የጨምራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጤና ሚኒስተር አስታወቀ፡፡ በነበረው አለመረጋጋት የኮሮና ምርመራው ከግማሽ በላይ ቀንሶ የነበረ መሆኑን ጠቁሞ አሁን የምርመራ ቁጥሩን በተለይም ግጭት በነበረባቸው አካባቢዎች ጨምሮ ለመስራት መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የሚኒስተር መ/ቤቱን የኮሚኒኬሽን ሃላፊ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳን ኤደን ገረመው አነጋግራቸዋለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ