በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ የተነሳው የሻሸመኔ ሁከትና ጉዳቱ


የድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ የተነሳው የሻሸመኔ ሁከትና ጉዳቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:29 0:00

ሰሞኑን የተገደለውን የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ሞት ተከትሎ በተነሳ ሁከት በኦሮምያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ውስጥ የሚገኙ በርካታ የአትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴን ሆቴል ጨምሮ፣ የንግድ ድርጅቶች፣ ትምህርት ቤቶች መኖሪያ ቤቶችና የመሳሰሉት ተቋማት መውደማቸውን ነዋሪዎችና የንግድ ድርጅት ባለቤት ለቪ ኦ ኤ ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG