በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኅዳሴ ጉዳይ የግብፅና የኢትዮጵያ ምሁራን


በኅዳሴ ጉዳይ የግብፅና የኢትዮጵያ ምሁራን
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:31 0:00

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብን በመሙላትና በአተገባበሩ ላይ ያሉ ጉዳዮችን አስመልክቶ ሦስቱ ሃገሮች የሚግባቡበት ስምምነት ላይ በሁለት ሣምንታት ውስጥ እንዲደርሱና የተናጠል እንቅስቃሴ እንዳይደረግ ለማቆም እንዲቻል ሲሉ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ሰሞኑን ጥያቄ አቅርበዋል።

XS
SM
MD
LG