በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሃያ ሁለት የሲቪክ ድርጅቶች መግለጫና ጥያቄ፤ የኤርትራ መንግሥት መልዕክት


የሃያ ሁለት የሲቪክ ድርጅቶች መግለጫና ጥያቄ፤ የኤርትራ መንግሥት መልዕክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

በሃጫሉ ሁንዴሳ ህልፈት ኀዘናቸውን የገለፁ አሜሪካና ከአሜሪካ ውጭ የሚገኙ ሃያ ሁለት ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች አድራጎቱን የፈፀሙ በሕግ እንዲጠየቁ፣ የኮቪድ-19 የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲጠናከር፣ የፖለቲካ ድርጅቶችና ኢትዮጵያዊያን ከመንግሥት ጎን እንዲቆሙ ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG