No media source currently available
“የልጄን ደም ያፈሰሱትን ሰዎች መንግሥት ሕግ ፊት እንዲያቀርብልኝ እፈልጋለሁ” ሲሉ ሰኞ ዕለት እስካሁን ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በተተኮሰ ጥይት የተገደለው ታዋቂው የኦሮሚኛ ቋንቋ ድምፃዊ ሃጫሉ አባት አቶ ሁንዴሳ ቦንሳ ተናገሩ።