በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ጾታዊ ጥቃትን በተመለከተ የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ከትርጓሜ ጀምሮ ብዙ ክፍተት አለው" ወ/ት ሌንሳ ቢየና


"ጾታዊ ጥቃትን በተመለከተ የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ከትርጓሜ ጀምሮ ብዙ ክፍተት አለው" ወ/ት ሌንሳ ቢየና
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

ባለፉት ሳምታት ጾታዊ ጥቃትን የሚፈጽሙ ሰዎች ላይ የቅጣት ሕጉ እንዲጠብቅ የሚጠይቅ ዝም አልልም የሚል የማሕበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማሕበር ስራአስፈጻሚ ዳይሬክተር የሆኑትን ወ/ት ሌንሳ ቢየናን ከሕግ አንጻር ያለው ክፍተት ምን ይመስላል? ሕጉስ በምን መልኩ ነው መሻሻል ያለበት? ስትል ጠይቃለች፡፡

XS
SM
MD
LG