No media source currently available
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከትግራይ ክልል የቀረበለትን የምርጫ ማካሄድ ጥያቄበሁለት ምክኒያቶች እንደማይቀበለው በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ ይፋ አድርጓል።