በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤተሰብ በጎ አድራጊ ማኅበር - በሀዋሳ


የቤተሰብ በጎ አድራጊ ማኅበር - በሀዋሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:39 0:00

ባልተፈለገ እርግዝና፥ በባህልና ባለባቸው የአካል ጉዳትና አዕምሮ ዕድገት ውስንነት ምክንያት በወላጆቻቸው የተጣሉና በማኅበረሰቡ የተገፉ 88 ህፃናትን ከተጣሉበት አንስቶ የሚያሳድግ አንድ የቤተሰብ በጎ አድራጊ ማኅበር መንግሥት ማድረግ የሚገባውን ድጋፍ ባለማድረጉ ሊበተን መሆኑን ማኅበሩ ለቪኦኤ ተናገረ። የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ የከተማው አስተዳደር ድጋፍ እንደሚያደርግ ከቪኦኤ ጋር በነበራቸስው ቆይታ አረጋግጠዋል።

XS
SM
MD
LG