በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማስተርካርድ ፋውንዴሽን ለአስራ አንድ የንግድ ተቋማት የ3.2 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ


ማስተርካርድ ፋውንዴሽን ለአስራ አንድ የንግድ ተቋማት የ3.2 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:10 0:00

ማስተርካርድ ፋንዴሽን ከኮቪድ 19 ምክንያት ሊዘጉ ለደረሱ 11 አነስተኛ እና መሃከለኛ ደረጃ አምራቾች የአገልግሎት ዘርፋቸውን በመቀየር፤ ለኮቪድ 19 መከላከያ የሚሆኑ ጭምብሎች ለህክምና ባለሞያዎች እና ለሕብረተሰቡ እንዲያመርቱ የ3.2 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የማስተርካርድ ፋውንዴሽን ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ኮንዴ እና የካባና ሌዘር መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሰምሃል ጉሽ ጋር ቆይታ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡

XS
SM
MD
LG