No media source currently available
ከተለያዩ የሙያ ዘርፍ የተውጣጡ ወጣቶች የኔሰው የተሰኘ ተቋም መስርተው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ኑሮ ለከበደባቸው የቤተሰብ አካላት የምግብ፣ የንጽሕና እና የፊት መሸፈኛ ጭምብል ያካተተ ጥቅል በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለ ከተማዎች እያደርሱ ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከቡድኑ የብራንድ/መለዮ ስራአስኪያጅ መላከጸሃይ መሰለ ጋር ቆይታ አድርጋ ተከታዩን አዘጋጅታለች፡፡