"ኮቪድ 19 ያባባሰው የሕጻናትን ጥቃት ሰምቼ ዝም አልልም"
ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች እና ተጽእኖ ፈጣሪዎች "ዝም አልልም" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሴቶችን እና የሕጻናትን ጾታዊ ጥቃት እየተቃወሙ ይገኛሉ፡፡ በአንጻሩ የአዲስ አበባ የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ቢሮም በከተማው ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶች ከመፈጸማቸው በፊት ለመከላከል እየተንቀሳቀስኩ ነው ብሏል፡፡ ኤደን ገረመው ድምጻዊት ጸደኒያ ገብረማርቆስን እና የአዲስ አበባ ሴቶች እና ሕጻናት ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ አልማዝ አብርሃን አነጋገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ኤፕሪል 20, 2024
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA