"ኮቪድ 19 ያባባሰው የሕጻናትን ጥቃት ሰምቼ ዝም አልልም"
ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች እና ተጽእኖ ፈጣሪዎች "ዝም አልልም" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሴቶችን እና የሕጻናትን ጾታዊ ጥቃት እየተቃወሙ ይገኛሉ፡፡ በአንጻሩ የአዲስ አበባ የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ቢሮም በከተማው ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶች ከመፈጸማቸው በፊት ለመከላከል እየተንቀሳቀስኩ ነው ብሏል፡፡ ኤደን ገረመው ድምጻዊት ጸደኒያ ገብረማርቆስን እና የአዲስ አበባ ሴቶች እና ሕጻናት ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ አልማዝ አብርሃን አነጋገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 19, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 18, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 17, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ