"ኮቪድ 19 ያባባሰው የሕጻናትን ጥቃት ሰምቼ ዝም አልልም"
ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች እና ተጽእኖ ፈጣሪዎች "ዝም አልልም" በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እና ማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሴቶችን እና የሕጻናትን ጾታዊ ጥቃት እየተቃወሙ ይገኛሉ፡፡ በአንጻሩ የአዲስ አበባ የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ቢሮም በከተማው ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶች ከመፈጸማቸው በፊት ለመከላከል እየተንቀሳቀስኩ ነው ብሏል፡፡ ኤደን ገረመው ድምጻዊት ጸደኒያ ገብረማርቆስን እና የአዲስ አበባ ሴቶች እና ሕጻናት ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ አልማዝ አብርሃን አነጋገራለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 08, 2021
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 08, 2021
በስራ ቦታ እድገት እና የሴቶችን ፈተና ያካተተው የሕይወቴ ቅኝት
-
ማርች 07, 2021
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 06, 2021
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 05, 2021
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 04, 2021
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA