በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሶማሊያ እና ሶማሊላንድ - ሁለት አገር አንድ መንገድ


ሶማሊያ እና ሶማሊላንድ - ሁለት አገር አንድ መንገድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

የሶማሊያ ፌደራል መንግሥትና ከዓመታት በፊት ራሷን ነፃ ሪፐብሊክ ስትል ያወጀቸው ሶማሊላንድ መሪዎች ታሪካዊ መሆኑ በተነገረለት ስብሰባ ትናንት ጎረቤት ጅቡቲ ላይ ተገናኝተው ተነግጋረዋል። የሁለቱ መሪዎች ድርድር በጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማይል ኦማር ጊሌ አስተናጋጅነት ነው የተካሄደው።

XS
SM
MD
LG