በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለት የንግድ ቤታቸውን በቃጥሎ ያጡት ቤተሰቦች


ሁለት የንግድ ቤታቸውን በቃጥሎ ያጡት ቤተሰቦች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:53 0:00

የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ "ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም" ይላሉ፡፡ ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG