ሁለት የንግድ ቤታቸውን በቃጥሎ ያጡት ቤተሰቦች
የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ "ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም" ይላሉ፡፡ ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 17, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 16, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 15, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 14, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ኤፕሪል 13, 2024
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA