ሁለት የንግድ ቤታቸውን በቃጥሎ ያጡት ቤተሰቦች
የአፍሪካ አሜሪካዊውን ጆርጅ ፍሎይድ ኢ- ሰብዓዊ አሟሟት ተከተሎ በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ በአሜሪካን ሃገር ሚኒሶታ ግዛት ሜኒያፖሊስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የቦሌ ሬስቶራንት ባለቤቶች ሁለት የንግድ ቤቶቻቸውን በቃጠሎ አጥተዋል፡፡ ይሁን እንጂ "ምንም እንኳን የዘመናት የላባችን ውጤት በመውደሙ ሃዘን ቢሰማንም በምንም ዓይነት ግን ከሰው ሕይወት ጋር አይወዳደርም" ይላሉ፡፡ ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር የነበራቸውን ቆይታ ይከታተሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 25, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 24, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 23, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ሴፕቴምበር 20, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA