በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ነፍሰጡር እናቶች የህክምና ክትትል ቀንሷል
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት አብዛኛው የጤና ተቋማት የእርግዝና ጊዜአቸው ገና የሆኑትንና ተጨማሪ የጎንዮሽ ችግር የሌለባቸውን እናቶች ቀጠሮ እንዲራዘም አድርገዋል። ይህን ተከትሎ አንዳንድ ነፍሰጡር እናቶች በተሳሳተ ግንዛቤ ወደ ጤና ተቃማት ለክትትል መሄድ ፍርሀት እንዳሳደረባቸውና አንዳንዶቹም ሙሉ ለሙሉ ክትትል በማቇረጣቸው ለችግር እየተጋለጡ መሆናቸውን የህክምና ባለሙያዎች ይገልፃሉ። በዚህም ምክንያት ለተጨማሪ የጤና እክል የሚጋለጡ እናቶች ተበራክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም