በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ነፍሰጡር እናቶች የህክምና ክትትል ቀንሷል
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት አብዛኛው የጤና ተቋማት የእርግዝና ጊዜአቸው ገና የሆኑትንና ተጨማሪ የጎንዮሽ ችግር የሌለባቸውን እናቶች ቀጠሮ እንዲራዘም አድርገዋል። ይህን ተከትሎ አንዳንድ ነፍሰጡር እናቶች በተሳሳተ ግንዛቤ ወደ ጤና ተቃማት ለክትትል መሄድ ፍርሀት እንዳሳደረባቸውና አንዳንዶቹም ሙሉ ለሙሉ ክትትል በማቇረጣቸው ለችግር እየተጋለጡ መሆናቸውን የህክምና ባለሙያዎች ይገልፃሉ። በዚህም ምክንያት ለተጨማሪ የጤና እክል የሚጋለጡ እናቶች ተበራክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
የአሜሪካ የጸረ ኤች አይ ቪ ድጋፍ ጉዳይ በደቡብ አፍሪካ የፈጠረው ስጋት
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
አሜሪካ ርዳታ ማቋረጧን ተከትሎ፣ የአፍሪካ ሃገራት አማራጭ መፍትሄ ለመሻት እየተንቀሳቀሱ ነው
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
የአራት አስርታት የሙዚቃ ዓለም ጉዞ .. የዘፈን ግጥሞች ደራሲው ያየህይራድ አላምረው ሲታወስ
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
አውሮፓውያኑ የአማርኛ መምሕራን
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
የዓይን ማዝን ለማጥፋት የተሄደው ረዥም ጉዞ ... የዓይን ሃኪሙ ማስታወሻ