በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኢትዮጵያ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች በእጥፍ ሊያድግ ይችላል


በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በኢትዮጵያ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች በእጥፍ ሊያድግ ይችላል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:04 0:00

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከቀጠለ በኢትዮጵያ ውስጥ በአሁኑ ወቅት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ከሚያስፈልጋቸው 15 ሚሊዮን ሰዎች በተጨማሪ ሌላ 15 ሚሊዮን ሕዝብ ለምግብ እጥረት ሊጋለጥ ይችላል ሲሉ በግብርና ሚኒስቴር እርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሳኒ ረዲ ለቪኦኤ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG