ከእራስ አልፎ ለሌላ - በነፃ የቴክኖሎጂ ስልጠና የሚሰጠው ኢትዮጵያዊ
በሎስ አንጀለስ የሚኖረው የቴክኖሎጂ ባለሞያ ዮሴፍ አዱኛ ኢትዮጵያውያኖች የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንዲሆኑና ወደፊት ለሚፈጠሩ አዳዲስ የሰራ እድሎች ብቁ ሆነው እንዲገኙ በማሰብ የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን በአማርኛ እየተረጎመ ያሰለጥናል። በኢትዮጵያ የሚገኙ የትምህርት ተቋማትንም የቴክኖሎጂ ትምህርት አሰጣጣቸውን ለማሻሻል ያግዛል። ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ ከዮሴፍና እሱ የሚሰጣቸውን የቴክኖሎጂ ትምህርቶች ተምረው ራሳቸውን ከቀየሩ ወጣቶች ጋር ቆይታ አድርጋለች ቀጥሎ ይቀርባል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 21, 2021
ግድያና ጥቃት እንዲቆም የሚጠይቁ ሰልፎች በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች ተካሄዱ
-
ኤፕሪል 20, 2021
ማረት ትግራይ ውስጥ እርዳታ እያከፋፈለ ነው
-
ኤፕሪል 20, 2021
የአሜሪካ መንግሥት ለትግራይ ቀውስ 305 ሚሊዮን ዶላር ረድቷል
-
ኤፕሪል 20, 2021
የሲዳማ ክልል የምርጫ ዝግጅት
-
ኤፕሪል 19, 2021
በኅዳሴ ጉዳይ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ሚዲያውን ወቀሱ
-
ኤፕሪል 19, 2021
ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ቁጥር ከ250 ሺሕ በልጧል ተባለ