በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለትምሕርትና ለሕክምና ህንድ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ኮቪድ- 19 ያሳደረው ጫና


ለትምሕርትና ለሕክምና ህንድ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ኮቪድ- 19 ያሳደረው ጫና
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:54 0:00

በኮሮና ቫይረስ ምክኒያት በእንቅስቃቄ ላይ ገደብ ከተጣለ በኋላ በትምሕርት እና በሕክምና ምክኒያት ሕንድ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በየዕለቱ ተደራራቢ ችግር እየደረሰባቸው መሆኑን ገለፁ። 16 የሚሆኑ ተማሪዎች ፤ ከሙምባይ የሚደረግ ልዩ በረራ እንደሚኖር ሰምተው 36 ሰዓት በመኪና ተጉዘው ሲደርሱ፤ የተባለውን ባለማግኘታቸው ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸውን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG