በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የቤት ውስጥ ጥቃት የሚፈፀምባቸው ሴቶችና ህፃናት ቁጥር ጨምሯል


በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የቤት ውስጥ ጥቃት የሚፈፀምባቸው ሴቶችና ህፃናት ቁጥር ጨምሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:14 0:00

በኮቪድ 19 ምክንያት ማህበረሰቡ በቤት እንዲቆዩ መወሰኑን ተከትሎ፣ በቅርብ የቤተሰብ አባላት ጾታዊ ጥቃት የሚደርስባቸው ሴቶችና ሕፃናት ቁጥር ጭማሪ እያሳየ መሆኑን የአዲስ አበባ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህ ወቅት ጥቃት የደረሰባቸው ህፃናትም በወረርሽኙ ምክንያት በቀጥታ ወደ መጠለያ ጣቢያዎች መግባት ባለመቻላቸው የለይቶ ማቆያ መጠለያ ማዘጋጀቱን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታቋል።

XS
SM
MD
LG