No media source currently available
በኮቪድ 19 ምክንያት ማህበረሰቡ በቤት እንዲቆዩ መወሰኑን ተከትሎ፣ በቅርብ የቤተሰብ አባላት ጾታዊ ጥቃት የሚደርስባቸው ሴቶችና ሕፃናት ቁጥር ጭማሪ እያሳየ መሆኑን የአዲስ አበባ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህ ወቅት ጥቃት የደረሰባቸው ህፃናትም በወረርሽኙ ምክንያት በቀጥታ ወደ መጠለያ ጣቢያዎች መግባት ባለመቻላቸው የለይቶ ማቆያ መጠለያ ማዘጋጀቱን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታቋል።