በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በረሃብ ሊጠቁ የሚችሉ ሰዎች ቁጥር ከ47 ሚሊዮን ከፍ ሊል ይችላል


በረሃብ ሊጠቁ የሚችሉ ሰዎች ቁጥር ከ47 ሚሊዮን ከፍ ሊል ይችላል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:05 0:00

በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት በመካከለኛው ምስራቅና በሰሜን አፍሪካ በረሀብ የሚጠቁ ሰዎች ቁጥር ከ47 ሚሊዮን በላይ ሊሆን ይችላል ሲል የዓለም ምግብ ድርጅት አስጠነቀቀ። ይሄ ቁጥር አሁን ካለው የረሀብተኞች ቁጥር ጋርሲነፃፀር በ 6.7 ሚሊዮን ከፍ ያለ ነው።

XS
SM
MD
LG