No media source currently available
በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት እጅጉን ተመናምኖ የነበረው የደም ለጋሾች ቁጥር መሻሻል እያሳየ መሆኑን የብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት አስታውቋል። በደም እጥረት ምክንያት በቀጠሮ የሚሠሩ ቀዶ ጥገናዎችን ሰርዘው የነበሩ የህክምና ተቋማትም በቂ ደም ማግኘት በመጀመራቸው ያ ቋረጧቸውን አገልግሎቶች መልሰው መስጠት ጀምረዋል።