በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደም ለጋሾች ቁጥር መሻሻል የደም ባንኩን ከስጋት አውጥቶታል


የደም ለጋሾች ቁጥር መሻሻል የደም ባንኩን ከስጋት አውጥቶታል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:08 0:00

በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት እጅጉን ተመናምኖ የነበረው የደም ለጋሾች ቁጥር መሻሻል እያሳየ መሆኑን የብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት አስታውቋል። በደም እጥረት ምክንያት በቀጠሮ የሚሠሩ ቀዶ ጥገናዎችን ሰርዘው የነበሩ የህክምና ተቋማትም በቂ ደም ማግኘት በመጀመራቸው ያ ቋረጧቸውን አገልግሎቶች መልሰው መስጠት ጀምረዋል።

XS
SM
MD
LG