ከሺዎች ንፁህ ውሃ አቅርቦት ጀርባ ያለች ኢትዮጵያዊት ወጣት
በንፁህ ውሃ አቅርቦት ችግር ዜጎቿ ለተለያዩ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ከሚጋለጡ ሃገሮች መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ናት። ውሃ ለመቅዳት ለሰአታት በእግር ከመጓዝ ጀምሮ በንፁህ ውሃ እጦት ለበሽታ የሚዳረጉ ሰዎች ብዙ ናቸው። ሄርሜላ ወንድሙ በወጣትነት ዕድሜዋ ይህንን ተረድታ በመላው ኢትዮጵያ በዚህ ችግር የሚሰቃዩ ዜጎችን በንፁህ ውሃ ተደራሽ ለማድረግ 'ጠበታ ውሀ' የተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት መስርታ፣ በአምስት የተለያዩ ክልሎች 70 የውሃ ጉድጓዶችን አስቆፍራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ለትግራይ ተጨማሪ ድጋፍ ጠየቀ
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
ኢሰመኮ ስለአምነስቲ ሪፖርት
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
በኬንያ በኢንተርኔት አማካይነት የሚከናወነው የፍ/ቤት ችሎት
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
የአምነስቲ ሪፖርት - የኢዮጵያና ኤርትራ መንግሥታት ምላሽ
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
የኢትዮጵያ ዘመናዊ ቲያትር 100ኛ ዓመት ሊከበር ነው
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ የደረሰ ጥቃት