ከሺዎች ንፁህ ውሃ አቅርቦት ጀርባ ያለች ኢትዮጵያዊት ወጣት
በንፁህ ውሃ አቅርቦት ችግር ዜጎቿ ለተለያዩ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ከሚጋለጡ ሃገሮች መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ናት። ውሃ ለመቅዳት ለሰአታት በእግር ከመጓዝ ጀምሮ በንፁህ ውሃ እጦት ለበሽታ የሚዳረጉ ሰዎች ብዙ ናቸው። ሄርሜላ ወንድሙ በወጣትነት ዕድሜዋ ይህንን ተረድታ በመላው ኢትዮጵያ በዚህ ችግር የሚሰቃዩ ዜጎችን በንፁህ ውሃ ተደራሽ ለማድረግ 'ጠበታ ውሀ' የተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት መስርታ፣ በአምስት የተለያዩ ክልሎች 70 የውሃ ጉድጓዶችን አስቆፍራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ