No media source currently available
ኢትዮጵያ ከመጪው ሃምሌ ወር ተጀምሮ በ 30 ወራት ውስጥ የሚጠናቀቅ የሳተላይ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ለመገንባት ዝግጅቷን አጠናቃለች፡፡ ይህ ፕሮጀክት በፈረንሳይ መንግስት እና በአውሮፓ ሕብረት የገንዘብ ድጋፍ የሚሰራ ሲሆን ስለፕሮጀክቱ የኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ እና ቲክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰለሞን በላይ ለአሜሪካን ድምጽ አስረድተዋል፡፡