በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያስተገብር በሰብዓዊ መብት መርሆች እንዲመራ ተጠየቀ


ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያስተገብር በሰብዓዊ መብት መርሆች እንዲመራ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:22 0:00

የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ለማስፈጸም የሚወስዷቸው ርምጃዎች መሰረታዊ የሰብአዊ ድንጋጌዎችን በማይጥስ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።የህግ አስፈጻሚ አካላት እየገጠማቸው ያሉ ፈተናዎችን እንደሚረዱ የተናገሩት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሰሞኑ የተወሰዱ ርምጃዎችን ግን “ከሁኔታው ጋር የማይመጣጠኑ” ሲሉ ገልጿቸዋል። ሀብታሙ ዝርዝር ዘገባ አለው።

XS
SM
MD
LG