ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያስተገብር በሰብዓዊ መብት መርሆች እንዲመራ ተጠየቀ
የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ለማስፈጸም የሚወስዷቸው ርምጃዎች መሰረታዊ የሰብአዊ ድንጋጌዎችን በማይጥስ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።የህግ አስፈጻሚ አካላት እየገጠማቸው ያሉ ፈተናዎችን እንደሚረዱ የተናገሩት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሰሞኑ የተወሰዱ ርምጃዎችን ግን “ከሁኔታው ጋር የማይመጣጠኑ” ሲሉ ገልጿቸዋል። ሀብታሙ ዝርዝር ዘገባ አለው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ