ፖሊስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሲያስተገብር በሰብዓዊ መብት መርሆች እንዲመራ ተጠየቀ
የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ለማስፈጸም የሚወስዷቸው ርምጃዎች መሰረታዊ የሰብአዊ ድንጋጌዎችን በማይጥስ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።የህግ አስፈጻሚ አካላት እየገጠማቸው ያሉ ፈተናዎችን እንደሚረዱ የተናገሩት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሰሞኑ የተወሰዱ ርምጃዎችን ግን “ከሁኔታው ጋር የማይመጣጠኑ” ሲሉ ገልጿቸዋል። ሀብታሙ ዝርዝር ዘገባ አለው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ
-
ማርች 11, 2025
የህወሓት የዓዲግራት ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ውዝግብና የጄነራሎች እግድ
-
ማርች 10, 2025
በራያ አላማጣ ጥሙጋ ቀበሌ አንድ የቤተክርስቲያን መምሕርና አራት ተማሪዎች ተገደሉ
-
ማርች 10, 2025
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ