በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ባለቤቴ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርግ ነበር" - ወ/ሮ ኮኪ ጀምበሬ


"ባለቤቴ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርግ ነበር" - ወ/ሮ ኮኪ ጀምበሬ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሜሪላንድ ውስጥ ነዋሪ የነበሩ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን አገልጋይ በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ፤ ከዚያም ውጤታቸው ነፃ መሆናቸውን ካሳየ በኃላ ሕይወታቸው አለፈ። ኃኪሞቻቸው ቫይረሱ ከውስጣቸው ቢጠፋም በውስጥ አካላቸው ላይ አድርሶባቸው ከሄደው ጉዳት ማገገም እንዳልቻሉ ለቤተሰቦቻቸው ነግረዋቸዋል። ወንጌላዊ ወሰንየለው ሳህሌ የአራት ልጆች አባት ነበሩ። ባለቤታቸውን አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG