በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኤርትራዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እንዳይገቡ መከልከል አደጋ ላይ ጥሏቸዋል" - ሂዩማን ራይት ወች


"ኤርትራዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እንዳይገቡ መከልከል አደጋ ላይ ጥሏቸዋል" - ሂዩማን ራይት ወች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:31 0:00

ከኤርትራ ወጥተው ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች ድንበር ላይ የሚመዘገቡበትን መስፈርት ኢትዮጵያ መቀየሯ በተለይ እድሜያቸው ለአቅም ያልደረሱ ህፃናትን አደጋ ላይ የሚጥል ነው ሲል የአለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይት ወች ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG