ኢትዮጵያዊው የፎቶ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አየነ የአመቱ ምርጥ ፕሬስ ፎቶ አሸናፊ ሆነ
በኢትዮጵያ የአሶሼትድ ፕሬስ የፎቶ ባለሞያ የሆነው ኢትዮጵያዊው የፎቶ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አየነ እጩ ከሆነባቸው ሦስት ዓለም አቀፍ ሽልማቶች ውስጥ በዋና ዜና ታሪክ ስብስብ አሸናፊ ሆነ። የፎቶ ባለሞያው ያሸነፈበት ስራው ቢሾፍቱ አቅራቢያ በወደቀው ቦይንግ 737 ማክስ 8 አይሮፕላን አደጋ የሞቱ ቤተሰቦቻቸውን አስክሬን ባለማግኘታቸው አውሮፕላኑ የወደቀበት ቦታ ሄደው ፊታቸው ላይ አፈር እየበተኑ ሲያለቅሱ በሚያሳይ አሳዘኝ ፎቶ ነው። ስመኝሽ የቆየ ዝርዝር አላት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 22, 2021
የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ም/ሊቀመንበር ታሰሩ
-
ኤፕሪል 22, 2021
የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በሰሞኑ ሰልፎች ላይ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ሴዳል ወረዳ ላይ ታጣቂዎች ጥቃት አደረሱ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ጅማ ውስጥ የታሰሩ መምህራን ፍ/ቤት ቀረቡ
-
ኤፕሪል 22, 2021
በደሪክ ሻውቪን ላይ የተበየነው የግድያ ወንጀልና የዓለም ምላሽ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ክፍል ሁለት ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በኦሮምያ