ኢትዮጵያዊው የፎቶ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አየነ የአመቱ ምርጥ ፕሬስ ፎቶ አሸናፊ ሆነ
በኢትዮጵያ የአሶሼትድ ፕሬስ የፎቶ ባለሞያ የሆነው ኢትዮጵያዊው የፎቶ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አየነ እጩ ከሆነባቸው ሦስት ዓለም አቀፍ ሽልማቶች ውስጥ በዋና ዜና ታሪክ ስብስብ አሸናፊ ሆነ። የፎቶ ባለሞያው ያሸነፈበት ስራው ቢሾፍቱ አቅራቢያ በወደቀው ቦይንግ 737 ማክስ 8 አይሮፕላን አደጋ የሞቱ ቤተሰቦቻቸውን አስክሬን ባለማግኘታቸው አውሮፕላኑ የወደቀበት ቦታ ሄደው ፊታቸው ላይ አፈር እየበተኑ ሲያለቅሱ በሚያሳይ አሳዘኝ ፎቶ ነው። ስመኝሽ የቆየ ዝርዝር አላት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው