በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወለደችውን ልጅ ሳታይ ኢትዮጵያዊቷ በኮሮናቫይረስ ሕይወቷ አለፈ


የወለደችውን ልጅ ሳታይ ኢትዮጵያዊቷ በኮሮናቫይረስ ሕይወቷ አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:37 0:00

ወ/ሮ ወገን ደበላ በሜሪላንድ ታኮማ ፓርክ በተባለ ቦታ ነዋሪ ነበረች። “ልጆቿን በትና ጥላኝ ሄደች” ያሉን ባለቤቷ አቶ ይልማ አስፋው ደግሞ የትምሕርት ቤት አውቶብስ አሽከርካሪ ናቸው። ቤታችን ውስጥ እጅግ የመረረ ሐዘን ገብቷል ያሉት አቶ ይልማ የተወለደው አራስ በ17 ዓመቷ ልጃቸው እቅፍ ውስጥ እንደሚገኝ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG