በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአክሱም ከተማ ከማቆያ ማዕከል ለማምለጥ የሞከረ የእሥር ቅጣት ተወሰነበት


ከአክሱም ከተማ ከማቆያ ማዕከል ለማምለጥ የሞከረ የእሥር ቅጣት ተወሰነበት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:03 0:00

በአክሱም ከተማ ከማቆያ ማዕከል ለማምለጥ የሞከረ ግለሰብ በ6 ወር እስራት እንዲቀጣ የከተማዋ ፍርድ ቤት ወሰነ። የትግራይ ክልል መንግሥት ከማንኛውም አከባቢ ወደ ክልሉ የሚገቡ ተጓዦች ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ ማዕከል እንዲቆዩ ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት ግለሰቡ ከአዲስ አበባ ወደ አክሱም ተጉዞ በከተማው ለይቶ ማቆያ የነበረ ነው ሊያመልጥ ሲል የተያዘው ብልዋል የከተማው አስተዳደር።

XS
SM
MD
LG