"በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ኢትዮጵያውያን በቻይና ለደረሰባቸው መድልዎ በውጭ ጉዳይ ተገኝተው ምላሽ ሰጥተዋል"አምባሳደር ተሾመ ቶጋ
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በቻይና የሚገኙ አፍሪካውያን ከመኖሪያ ቤቶች እንዲለቁ፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ እየተደረጉና በሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ላይም በሚሳፈሩባቸው ጊዜያት ብዙ ዓይነት በደሎች እየደረሱባቸው ነው፡፡ ከሰሞኑም በማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወደ ንግድ ማዕከል መግባት ስትከለከል የሚያሳይ ምስል ከተሰራጨ በኋላም ጉዳዩ መነጋገሪያ ሆኖ ሰምብቷል፡፡በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 26, 2022
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 25, 2022
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 24, 2022
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 23, 2022
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 22, 2022
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁን 21, 2022
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA