"በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ኢትዮጵያውያን በቻይና ለደረሰባቸው መድልዎ በውጭ ጉዳይ ተገኝተው ምላሽ ሰጥተዋል"አምባሳደር ተሾመ ቶጋ
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በቻይና የሚገኙ አፍሪካውያን ከመኖሪያ ቤቶች እንዲለቁ፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ እየተደረጉና በሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ላይም በሚሳፈሩባቸው ጊዜያት ብዙ ዓይነት በደሎች እየደረሱባቸው ነው፡፡ ከሰሞኑም በማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወደ ንግድ ማዕከል መግባት ስትከለከል የሚያሳይ ምስል ከተሰራጨ በኋላም ጉዳዩ መነጋገሪያ ሆኖ ሰምብቷል፡፡በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 28, 2020ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 27, 2020እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 27, 2020በጽኑ የታመሙ ሕጻናትን ዕለት ዕለት በፈገግታ የሚያክመው ፍካት የሰርከስ ቡድን
-
ዲሴምበር 26, 2020ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 25, 2020ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ዲሴምበር 25, 2020ጉግል ነገረኛ ጥቁር ሴት አስመስሎኛል - ትምኒት ገብሩ