"በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ኢትዮጵያውያን በቻይና ለደረሰባቸው መድልዎ በውጭ ጉዳይ ተገኝተው ምላሽ ሰጥተዋል"አምባሳደር ተሾመ ቶጋ
ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በቻይና የሚገኙ አፍሪካውያን ከመኖሪያ ቤቶች እንዲለቁ፣ ወደ ገበያ ቦታዎች እንዳይገቡ እየተደረጉና በሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ላይም በሚሳፈሩባቸው ጊዜያት ብዙ ዓይነት በደሎች እየደረሱባቸው ነው፡፡ ከሰሞኑም በማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ አንዲት ኢትዮጵያዊት ወደ ንግድ ማዕከል መግባት ስትከለከል የሚያሳይ ምስል ከተሰራጨ በኋላም ጉዳዩ መነጋገሪያ ሆኖ ሰምብቷል፡፡በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በጉዳዩ ላይ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 28, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 27, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 26, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ኖቬምበር 25, 2023
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 24, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA