በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሮናቫይረስ ስጋትና የፋሲካ በዓል ፀሎት


የኮሮናቫይረስ ስጋትና የፋሲካ በዓል ፀሎት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:43 0:00

በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ስፍራ ከሚሰጣቸውና በነገው ዕለት የሚከበረው የፋሲካ በአል በኮሮናቫይረስ ምክንያት ድምቀቱ ቀንሷል። የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚያዚያ 8 ባወጣው መግለጫ በቤተሰብ መካከል የሚካሄድ የአካል መጠያየቅ እንዳይኖር የቅድመ ጥንቃቄ መመሪያ አስተላልፏል። ከዛም በተጨማሪ የሀይማኖት ተቇማት ህብረተሰቡ ከበሽታው እንዲጠበቅ ምዕመናን ከቤታቸው ሆነው በዓሉን እንዲያከብሩ መመሪያዎችን አውጥተዋል።

XS
SM
MD
LG