በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአንበጣ መንጋ የተጎዱ አንድ ሚሊዮን ሰዎች እርዳታ ይፈልጋሉ


በአንበጣ መንጋ የተጎዱ አንድ ሚሊዮን ሰዎች እርዳታ ይፈልጋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:56 0:00

በኢትዮጵያ ድሬደዋን ጨምሮ በስድስት ክሎች የሚገኙ አርብቶ አደሮችና አርሶ አደሮች የበረሃ አንበጣ በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ ባደረሰባቸው ጉዳት 1ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የተባበሩት መንግስታት የምግብና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG