በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የባለቤቴን አስክሬን ሳልቀብር እኔም በኮሮናቫይረስ መያዜ ተነገረኝ " - የሦስት ልጆች እናት ወ/ሮ አበራሽ ኦሮሞ


please wait

No media source currently available

0:00 0:11:20 0:00

"በኮሮናቫይረስ ተይዞ ሕይወቱ ያለፈው ባለቤቴን አስክሬን ሳልቀብር እኔ መያዜን ነገሩኝ። ሕፃናት ልጆች እቤት ውስጥ አሉኝ፤ ልጆቼን ጥያቸው እንዳልሄድ እኔም ስጋት ላይ ነኝ" ይላሉ በላስ ቬጋስ ከተማ ነዋሪ የሆኑ አበራሸ ኦሮሞ የተባሉ የሦስት ልጆች እናት። "ባለቤቴ ልጆቼ ፊት ነው ትንፋሽ አጥሮት ሕይወቱ ያለፈው ፤ ቤተሰቤን ከባድ መከራ ውስጥ የከተተ ሐዘን አድርሶብኛል" ብለውናል ።

XS
SM
MD
LG