No media source currently available
👉 በጣሊያን ሚላን ከተማ የሚገኙት የ15 ዓመቷ ግሎሪያእና የ14 ዓመቷ ከንአን በኮረናቫይረስ ምክኒያት እናታቸው ወሮ ሃና ገዛኢ በሆስፒታል አባታቸው አቶ ነጋሲ ክብሮም ደግሞ በአንድ ክፍል በር ዘግተው ይገኛሉ። "ለወላጆቻችን እየፀለይን ነው" ይላሉ ። 👉በስካይፕ የተደረገውን ውይይት ተከታተሉት
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ