No media source currently available
የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመቆጣጠር የፌዴራል እና የክልል መንግስታት የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ይገኛሉ።ከእነዚህ ርምጃዎች መካከል የተወሰኑት የመንቀሳቀስ መብትን በመሰሉ የዜጎች መብቶች ላይ ገደብ የሚጥሉ ናቸው።