በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሀዋሳ ከተማ ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ከቪኦኤ ጋር


የሀዋሳ ከተማ ም/ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ከቪኦኤ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00

በኢትዮጵያ ክልሎችና ከተሞች የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ስርጭትን ለመከላከል ክልከላዎችንና ውሳኔዎች እያሳለፉ ነው።በሁሉም አቅጣጫ ወደ ሀዋሳ ከተማ የሚገቡ ሰዎችም የሙቀት መጠናቸው እየተለካ እንደሚገቡም ተገልጿል። የሀዋሳ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ ከቪኦኤ ጋር ቆይታ አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG