No media source currently available
በምዕራብ ኦሮሚያ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስልክና ኢንተርኔትስለተቋረጠባቸው ኮረና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችላቸውን መረጃ ከሌሎች ኢትዮጵያውያንእኩል እንዳያገኙ ተደርገዋል ሲል ሂዩማን ራይትስ ወች የኢትዮጵያ መንግስትን ወቀሰ።