በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ወለጋ የግንኙነት መረብ መቋረጥ - የሂዩማን ራይትስ ወች መግለጫና የመንግስት ምላሽ


በምዕራብ ወለጋ የግንኙነት መረብ መቋረጥ - የሂዩማን ራይትስ ወች መግለጫና የመንግስት ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:51 0:00

በምዕራብ ኦሮሚያ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ስልክና ኢንተርኔትስለተቋረጠባቸው ኮረና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችላቸውን መረጃ ከሌሎች ኢትዮጵያውያንእኩል እንዳያገኙ ተደርገዋል ሲል ሂዩማን ራይትስ ወች የኢትዮጵያ መንግስትን ወቀሰ።

XS
SM
MD
LG