በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ለእኛ እንደ ሁለተኛ ዓድዋ ነው” የኮቪድ 19 ምላሽ ግብረ-ኃይል አባላት


e
e

ኢትዮጵያዊያንን ኮቪድ 19/ኮሮና ቫይረስ ከደቀነው አደጋ ለመታደግ በርካታ በጎ ፈቃደኞች በተለያዩ ዘርፎች እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።

ከእነዚህ መካከል አንዱ ከአንድ ሺ በላይ በቴክኖሎጂ ቀመስ ሙያዎች ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያዊ እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች ያቋቋሙት የኢትዮጵያ ኮቪድ 19 ምላሽ ግብረ-ኃይል ነው።

ግብረ-ኃይሉ በሽታውን የሚመለከቱ መረጃ ስርጭቶችን የሚያግዙ መርሃ -ግብሮችን በዋነኝነት ይገነባል። ከሁለት አባላቱ ጋር የተደረገውን ቆይታ በመመልከት ስለ እንቅስቃሴው የበለጠ እንዲያውቁ ይሁን።

ምጥን ቆይታ ፦ ከኢትዮጵያ ኮቪድ 19 ምላሽ ግብረ-ኃይል አባላት ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:23:06 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG