በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በኮቪድ-19 ላይ የግለሰቦች ውሳኔ ትልቅ ሚና አለው"ዶ/ር ጽዮን ፍሬው


"በኮቪድ-19 ላይ የግለሰቦች ውሳኔ ትልቅ ሚና አለው"ዶ/ር ጽዮን ፍሬው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:45 0:00

ዶ/ር ጽዮን ፍሬው በኒውዮርክ ሆስፒታል የድንገተኛ ክፍል ሃኪም፣ የሕብረተሰብ ጤና ባለሞያ፣ በኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ረዳት ፕሮፌሰር እና የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስተር አማካሪ ናቸው፡፡ በአሁን ሰዓት በኒውዮርክ ስላለው የቫይረሱ ስርጭት እና የኢትዮጵያ ህዝብ ከዚህ ምን መማር እንዳለበት አንስተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG